• ”ሑሩ ወመሐሩ ውስተ ኩሉ አጽናፈ ዓለም ” ማቴ 28፤19

  • ከታሪክ ማኅደር

  • ከታሪክ ማኅደር፦ ብፁዕ አቡነ ኤልያስ አቴና ግሪክ ትምህርት ቤት በነበሩበት ወቅት

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን

የኖርዲክ እና ግሪክ ሀገረ ስብከት – ስቶክሆልም

የሀገረ ስብከት ስያሜ ለውጥን ስለማሳወቅ

የሀገረ ስብከት ስያሜ ለውጥን ስለማሳወቅ

በኖርዲክ እና ግሪክ ሀገረ ስብከት የካህናት ጉባኤ ተካሄደ፡፡

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን በኖርዲክ እና ግሪክ ሀገረ ስብከት የካህናት አገልግሎት ክፍል በሀገረ ስብከቱ የሚያገለግሉ ካህናት እና ዲያቆናት የተሳተፉበት የአንድነት የምክክር ጉባኤ ተካሄደ፡፡

የበዓታ ለማርያም ዓመታዊ ክብረ በዓል በኖርዌይ ቴሌማርክ ፖሽግሩን በድምቀት ተከበረ።

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በቴሌማርክ ኖርዌይ ዓመታዊው የታህሳስ በዓታ ለማርያም ክብረ በዓል ታህሳስ 4 እና 5 ቀን 2017 ዓ.ም በታላቅ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓት በድምቀት ተከበረ።

ብጹእ አቡነ ኤልያስ

የኖርዲክ እና ግሪክ ሀገረ ስብከት – ስቶክሆልም ሊቀ ጳጳስ

በፌስቡክ ያግኙን

የሀገረ ስብከቱ አዲሱ የባንከ ቁጥር

Plusgiro፡ 1866938-2
IBAN: SE 28950000996042 186 6938-2
Swift code/BIC: NDEASESS

የዝክረ ነዳያን ባንክ  ቁጥር:

Plusgiro 78 62 90-7
IBAN፡ SE 1795000099604207862907

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን

የኖርዲክ እና ግሪክ ሀገረ ስብከት – ስቶክሆልም

  • 08-7492928 / 707302826
  • 427, 12404 Bandhagen, Sweden