በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
08-7492928 / 707302826
የሀገረ ስብከቱ አዲሱ የባንከ ቁጥር
Plusgiro፡ 1866938-2
IBAN: SE 28950000996042 186 6938-2
Swift code/BIC: NDEASESS
የዝክረ ነዳያን ባንክ ቁጥር:
Plusgiro 78 62 90-7
IBAN፡ SE 1795000099604207862907
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
በኖርዌይ በርገን ከተማ አዲስ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ተገዝቶ ተባረከ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በኖርዲክና ግሪክ ሀገረ ስብከት በኖርዌይ በርገን ከተማ የመንበረ ልዑል ቅዱስ ሚካኤል ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ተገዝቶ የካቲት ፰ እና ፱ / ፳፻፲፯ ዓ/ም የኖርዲክና ግሪክ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ መልአከ አሚን ቀሲስ ለማ በሱፍቃድ፣ ከተለያዩ ሀገሮች የመጡ ሊቃውንት እና ምእመናን በተገኙበት፣ በብፁዕ አቡነ ኤልያስ የኖርዲክና ግሪክ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ ተባርኳል።
የሀገረ ስብከት ስያሜ ለውጥን ስለማሳወቅ
የሀገረ ስብከት ስያሜ ለውጥን ስለማሳወቅ
በኖርዲክ እና ግሪክ ሀገረ ስብከት የካህናት ጉባኤ ተካሄደ፡፡
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን በኖርዲክ እና ግሪክ ሀገረ ስብከት የካህናት አገልግሎት ክፍል በሀገረ ስብከቱ የሚያገለግሉ ካህናት እና ዲያቆናት የተሳተፉበት የአንድነት የምክክር ጉባኤ ተካሄደ፡፡