በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
08-7492928 / 707302826
የሀገረ ስብከቱ አዲሱ የባንከ ቁጥር
Plusgiro፡ 1866938-2
IBAN: SE 28950000996042 186 6938-2
Swift code/BIC: NDEASESS
የዝክረ ነዳያን ባንክ ቁጥር:
Plusgiro 78 62 90-7
IBAN፡ SE 1795000099604207862907
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
የበዓታ ለማርያም ዓመታዊ ክብረ በዓል በኖርዌይ ቴሌማርክ ፖሽግሩን በድምቀት ተከበረ።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በቴሌማርክ ኖርዌይ ዓመታዊው የታህሳስ በዓታ ለማርያም ክብረ በዓል ታህሳስ 4 እና 5 ቀን 2017 ዓ.ም በታላቅ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓት በድምቀት ተከበረ።
የኅዳር ጽዮን ዓመታዊ በዓል በኖርዌይ ክርስቲያንሳንድ በደማቅ ሁኔታ ተከበረ
በኖርዌይ ክርስቲያንሳንድ ምክሐ ደናግል ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን የ2017 ዓ.ም የኅዳር ጽዮን ማርያም ከተለያዩ የአውሮፓ አገሮች የመጡ ካህናት፣ ዲያቆናትና ከተለያዩ የኖርዌይ ከተሞች የመጡ ምእመናን በተገኙበት ከዐርብ ኅዳር 20 እስከ እሑድ ኅዳር 22 ቀን 2017 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ ተከበረ።
ብፁዕ አቡነ ኤልያስ ለ 8 ታዳጊዎች ማዕረገ ዲቁና ሰጡ።
ብፁዕ አቡነ ኤልያስ በሉንድ ደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያንለ 8 ታዳጊዎች ማዕረገ ዲቁና ሰጡ።