• ”ሑሩ ወመሐሩ ውስተ ኩሉ አጽናፈ ዓለም ” ማቴ 28፤19

  • ከታሪክ ማኅደር

  • ከታሪክ ማኅደር፦ ብፁዕ አቡነ ኤልያስ አቴና ግሪክ ትምህርት ቤት በነበሩበት ወቅት

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን

የኖርዲክ እና ግሪክ ሀገረ ስብከት – ስቶክሆልም

የበዓታ ለማርያም ዓመታዊ ክብረ በዓል በኖርዌይ ቴሌማርክ ፖሽግሩን በድምቀት ተከበረ።

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በቴሌማርክ ኖርዌይ ዓመታዊው የታህሳስ በዓታ ለማርያም ክብረ በዓል ታህሳስ 4 እና 5 ቀን 2017 ዓ.ም በታላቅ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓት በድምቀት ተከበረ።

የኅዳር ጽዮን ዓመታዊ በዓል በኖርዌይ ክርስቲያንሳንድ በደማቅ ሁኔታ ተከበረ

በኖርዌይ ክርስቲያንሳንድ ምክሐ ደናግል ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን የ2017 ዓ.ም የኅዳር ጽዮን ማርያም ከተለያዩ የአውሮፓ አገሮች የመጡ ካህናት፣ ዲያቆናትና ከተለያዩ የኖርዌይ ከተሞች የመጡ ምእመናን በተገኙበት ከዐርብ ኅዳር 20 እስከ እሑድ ኅዳር 22 ቀን 2017 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ ተከበረ።

ብፁዕ አቡነ ኤልያስ ለ 8 ታዳጊዎች ማዕረገ ዲቁና ሰጡ።

ብፁዕ አቡነ ኤልያስ በሉንድ ደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያንለ 8 ታዳጊዎች ማዕረገ ዲቁና ሰጡ።

ብጹእ አቡነ ኤልያስ

የኖርዲክ እና ግሪክ ሀገረ ስብከት – ስቶክሆልም ሊቀ ጳጳስ

በፌስቡክ ያግኙን

የሀገረ ስብከቱ አዲሱ የባንከ ቁጥር

Plusgiro፡ 1866938-2
IBAN: SE 28950000996042 186 6938-2
Swift code/BIC: NDEASESS

የዝክረ ነዳያን ባንክ  ቁጥር:

Plusgiro 78 62 90-7
IBAN፡ SE 1795000099604207862907

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን

የኖርዲክ እና ግሪክ ሀገረ ስብከት – ስቶክሆልም

  • 08-7492928 / 707302826
  • 427, 12404 Bandhagen, Sweden